Posts

Showing posts from April, 2022

Telling the truth to one another

Image
  Telling the truth to one another   One of the greatest challenges in life is to seek, find, and apply truth. Understanding the truth is a path to become a healthy, whole, and fruitful person. Aligning with the truth permits a better person in relationships to eventually emerge from within. In life people need to live in peace with others. A person is designed to be in a relationships. 1 The relationships are horizontally with other fellow humans and vertically with God. These are the relationships that gives a person a freedom to be authentic. Truth is a very essential thing to be free. Telling the truth to one another is a way to build an authentic relationship. Truth is one thing that makes us free. One of Jesus’ teachings is “You will know the truth, and the truth will set you free.” 2 No matter what is happening, telling truth to one another makes a person to be believed and build trust. That really helps to share the mission of God. The world suffers a lot, not b...

♥♥ እከኪሊኝ ♥♥

Image
♥♥   እከኪሊኝ    ♥♥ ለምኛት እንድታከኝ                  ለምኛት ታክኬ ወገቤ ቆሰለ              ጥፍሯን ተፎትኬ፡፡ ✈✈✂✂✈✈✂✂✈✈                           © ✍✍አስቻለው ደምስ                                   ሚያዝያ, ፳፪, ፳፻፲ ✉✉✉    መልዕክቴ   ✉✉✉ እስኪ ብዙ ቁስሎቻችሁን እንዴት እንደምታክሟቸው ዘወር በሉና አስቡ፡፡ ሰው ለበላው አካሉ ሁሉ ጥፍሩን ከሰደደ በጎም አይሆን፡፡ ሰው ጥፍራም ስለሆነም አያክም እንዲሁም አያሳክክም፡፡ እምናከውንና እምናሳክከውን እንምረጥ፡፡ እየተከካከክን ከሄድን አንቆሳሰል፡፡ . . .አንዳዶቻችን ለምነን፣ ሌሎኞቻችን ተገደን፤ ደግሞ ከአንዳዶችና ከሌሎኞች የተረፍን ተለምነን ታከናል፡፡  ሲገባኝ ግን እከክ የቆሻሻ ውጤት ነው፡፡ እከክን አስወግደን እንኑር፡፡ #እንፅዳ!!

እንገንጠል

Image
  በአንድ ወቅት በዓዲግራት ከተማ በማገለግልበት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በየሳምንቱ የተለያዩ ድራማዎች እንሰራ ነjበር። በእኒህ ወቅት ስንቅር ብለው ከቀሩልኝ ድራማዎች መካከል የአካል ግንድ በመሆን የሰራሁት ድራማ ዋነኛው ነው። የዚህ ድራማ ጭብጥ አካላት ሁሉ የተሠኩበት የአካላቱ ግንድ በድንገት ጥያቄ ይቀርብለታል። የእንገንጠል ጥያቄ። የአካሉም ግንድ ጥያቄአቸውን በሠማ ጊዜ በእጅግ ይደነግጥና ምላሽ መስጠት ይጀምራል። ምላሹንም “ለምን?” በሚል ጥያቄ ይመልሳል። አካላቱም አንድ በአንድ እየተነሱ መመለስ ይጀምራሉ። እኔም ትንሽ እርማት ጨምሬበት አቅርቤዋለሁ። ከተናጋሪ አካላቱ መካከል አንዷ ምላስ ነበረች። “እኔ እኮ    አይጣል። አይጣል ያለኝ ተሰጥኦ። ስንቱን ግብግብ እንዳረኩ። ቅመሺ ስትለኝ ስቀምስ። ተናገሪ ስትለኝ ስቀምስ። ከአፍ የሚወጣ ጂ ወደ አፍ የሚገባ ጣጣ የለውም። አያረክስም! እየተባባልን። ያልተጋትኩት የለም። ደሞ እንደአንዳንዶች እንኳ የሚደረግ ጥቅማ ጥቅም የለኝ። ባለፈው ምን ሰማሁ። የአካል ግንድ ምላሱን ለመንከባከብ በየወሩ አዳዲስ ለስላሳ ብሩሾች ከነፈሳሽ ሳሙናው በጅቷል የሚባል ነገር ደረሰኝ። ዶሮን ሲያታሏት አሉ። እንደው አሁን ማን ይሙት ይህ እሙን ነው። ትላለህ? ጆሮህን ፈልግ ብትለኝ እንኳ እኔ አልሠማህም። ጥርስ እያማረበት በሆነው ባልሆነው ሲገጥ እኔ    እርሱ በታጠበበት ውሃ    የስንቱን ነገር ጣዕም እናዳጣሁ አንተ የማይገባህ የኔ ብቻ ችግር ነው። እናም ወስኛለው። ከእንግዲህ በእንዲህ አይነት ጭቆና መቆየት መሰንበት አልፈልግም፤ ለየኝ ድርሻዬ ስጠኝና ልሂድ።” አለች።   “የአካል ግንድ ሆይ? እኔ አድርግ ሂድ ወዳልከኝ ሁሉ ይህ ጭቃ ነው። ይህ እሾህ ነው። ይህ ድንጋይ፣ ኩር...